
አቶ ስዬ አብረሃ ጄነራል ጻድቃንና ጄነራል አበበ ተክለ ሃይማኖት ብዙ ተከታታይ የጦርነት አለሁ ባይነታቸውን በቴሌቨዥን ቀርበው ሲገልጹ ነበር፡፡ ሰው ማለት ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋ ዕለት በሚለው መርህ ከሆነ ግን እንኳን እነሱ ቅርቦቻቸውም እሳቱ ዳር የሉም፡፡ ትናንት አንድ እጁን የሰጠ የትግራይ ልዩ ሃይል አባል ዝግጅታችን መከላከያን ለመዋጋት አልነበረም፡፡ ምንም ሳይነግሩን ነው እዚህ ውስጥ የከተቱን ብሎ…
Read More →