
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጎንደር ዙሪያ አካባቢ በተፈጠረ ግጭት የሰዎች ህይወት ማለፉንና ንብረት መውደሙን የአካባቢው ነዋሪዎችና ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ከመስከረም 18 1012 ዓ ም ጀምሮ አንዴ በረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ቀዝቀዝ እያለ የቀጠለው ግጭት ሰሞኑን በጎንደርና ዙሪያዋ ተባብሶ የሰው ህይወት መጥፋቱንና ቤቶች መቃጠላቸውን ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የጎንደር ከተማ ነዋሪ ለዶይቼ ቬለ በስልክ ተናግረዋል። አማኙ እንዳሉት ከባለፈው አርብ…
Read More →