
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለዋሊያዎቹ የ8 መቶ ሺህ ብር የማበረታቻ ሽልማት አበረከተ፡፡ በ2021 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ትናንት በባህር ዳር ስታዲየም የኮትዲቯር አቻውን 2ለ1 የረታው ኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በዛሬው ዕለት በአዲስ አበበ ስካይ ላይት ሆቴል የምሳ ግብዣ እና የማበረታቻ ሽልማት እተደረገለት ይገኛል፡፡ የሄብራዊ ቡድኑ አባላት ትናንት ላስመዘገቡት ውጤት ከ20 እስከ 30 ሺህ ብር የማበረታች ሽልማት እየተበረከተላቸው…
Read More →