
“በዜጎች ሀብት የዘረፋ ሰንሰለት ራሱን ያበለፀገ የኦህዴድ ብልፅግና አመራር በቦሌ ክ/ከተማ በጠራራ ፀሀይ መቆያ ያጣ ዘረፋ አጧጡፎታል። የመሬት ወረራ የኮንዶሚኒዬም ቤት ሽያጭ ህገውጥ ተግባር በክፍለ ከተማው እየተፈጸመ ይገኛል። የዚህ እኩይ አላማ ዋነኛ ተዋንያን ግንባር ቀደም ሰው አቶ ጥላሁን ፍቃዱ ነው ኢ/ር ደሳለኝ ተረፈ ኢ/ር ሰናይት ተጠቃሾች ናቸው። ትንሽ ስለኦህዴድ ካድሬ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ…..አቶ ጥላሁን ቀደም…
Read More →