
በኬኒያ የስድስት አመት ህጻን በኮረና ቫይረስ መሞቱን የሀገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ዛሬ በተደረገው ምርመራም የታማሚዎች ቁጥር ጨምሯል። በሪፖርቱ መሰረት በሀገሪቱ በጠቅላላው የሟቾች ቁጥር አራት ደርሷል። አስራ ሁለት ተጨማሪ ህሙማን የተገኙ ሲሆን በሀገሪቱ የታማሚዎች ቁጥርም አንድ መቶ ሀያ ሁለት መድረሱን ዴይሊ ኔሽን ዘግቧል።
We Share News
በኬኒያ የስድስት አመት ህጻን በኮረና ቫይረስ መሞቱን የሀገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ዛሬ በተደረገው ምርመራም የታማሚዎች ቁጥር ጨምሯል። በሪፖርቱ መሰረት በሀገሪቱ በጠቅላላው የሟቾች ቁጥር አራት ደርሷል። አስራ ሁለት ተጨማሪ ህሙማን የተገኙ ሲሆን በሀገሪቱ የታማሚዎች ቁጥርም አንድ መቶ ሀያ ሁለት መድረሱን ዴይሊ ኔሽን ዘግቧል።